loading
አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ዛሬ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ዛሬ በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

በጥረት ኮርፖሬት ፈጽመዋል ተብሎ በተጠረጠሩበት የሀብት ብክነት ወንጀል አዲስ አበባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡
የዜናው ምንጭ አማራ መገናኛ ብዙሃን ነው። ዝርዝር ዜናው እንደደረሰን እናቀርባለን።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *