loading
የጠቅላይ ሚኒስትር የአውሮፓ ጉብኝትን በተመለከተ በፍራንክፈርት ቆንስላ የውይይት መድረክ ተዘጋጀ::

አርትስ 02/02/2011
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 31 ቀን 2018 ዓ.ም በአውሮፓ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በፍራንክፈርት ይወያያሉ።
ጉብኝቱን በተመለከተ በፍራንክፈርት ቆንስላ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል።
የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃላ አቀባይ ጽ/ቤት እንዳስታወቀዉ በአውሮፓ የሚገኙ ኤምባሲዎችም ሁኔታዎችን በማመቻቸት የተቀናጀ ሥራ ለመሥራት ዕቅድ አውጥተው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸዉን ገልጸዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *