loading
ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአፍሪካና አውሮፓ ህብረት ፎረም ላይ ለመሳተፍ ወደ ኦስትሪያ ተጓዙ

አርትስ /08/2011
በነገው ዕለት የሚካሄደው ፎረም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይነጋገራል።
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቆይታቸው በፎረሙ ላይ ኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማስፋፋት በምታካሂዳቸው ተግባራት ላይ ትኩረት ያደረገ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ከዚህ በተጨማሪ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎችና በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ ከሆኑ ኩባንያ ሀላፊዎች ጋር ዉይይት ያደርጋሉ ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።

 

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *