loading
ቅዳሜ መቀሌ የድጋፍ ሰልፍ ታካሄዳለች

የድጋፍ ሰልፉ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተጀመረውን የሰላም ጥረት ለመደገፍ ያለመ ነዉ፡፡
በከተማዋ በጎፍቃደኛ ወጣቶች የተጠራዉ የድጋፍ ሰልፍ ከከተማው መስተዳድርም ፈቃድ ማግኘቱን ሰምተናል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *