የድጋፍ ሰልፉ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተጀመረውን የሰላም ጥረት ለመደገፍ ያለመ ነዉ፡፡ በከተማዋ በጎፍቃደኛ ወጣቶች የተጠራዉ የድጋፍ ሰልፍ ከከተማው መስተዳድርም ፈቃድ ማግኘቱን ሰምተናል፡፡