loading
የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች “መደመር በተግባር ” እያሉ ነው

የኪነጥበብ ባለሙያዎች የገቡትን ቃል ጠብቀው በጥቁር አንበሳ፣ በአለርት እና በቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡ አርቲስቶቹ ከአድናቂዎቻቸው ጋር በመሆን “መደመር በተግባር” የሚል መሪ ቃል ይዘው ደም የመለገስ ተግባር ፈጽመዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *