ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዘዳንት ማይክ ፔንስ ጋር በሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት እንዲሁም በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል ::