loading
ዶክተር አብይ አህመድ ከአሜሪካዉ ኮንግርስ አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር ተወያዩ፡፡
አርትስ 18/12/2010
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የጽህፈት ቤት ዋና ሃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ በቲዉተር ገጻቸዉ እንዳስታወቁት ሁለቱ ወገኖች ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ዶክተር አብይም ለክሪስ ስሚዝ በሀገሪቱ ያሉ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ለዉጦች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋቸዋል፡፡
 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *