EthiopiaPoliticsSocial

አርቲስት ታማኝ በየነ አዲስ አበባ ገብቷል።

ጎንደር የተወለደው ታማኝ ከ22 ዓመታት የውጭ ሀገር ቆይታ በኋላ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ተደርጎለታል።
አርቲስቱ ወደ ብሄራዊ ቤተ መንግስት ያሄዳል፡፡በቤተ-መንግስት ከሀገሪቱ መሪዎች ጋር ይገናኛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በብሄራዊ ትያትርም ቆይታ ያደርጋል፡፡
ነገ ደግሞ በሚሊንየም አዳራሽ አድናቂዎቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት የእንኳን ደህና መጣህ ልዩ ዝግጅት ይኖራል ፡፡ አቀባበሉ በባህርዳርም ይቀጥላል።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button