
አርትስ 02/13/2010
ከነሐሴ 28 ቀን ጀምሮ እስከ ትናንት የቆየው ስጦታ መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡ በአይነትም በርካታ ስጦታዎች የተበረከቱበት እንደነበር ታውቋል፡፡ ለዚህም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
በገንዘብና በዓይነት የተለገሱ ስጦታዎችም በከተማዋ ለሚኖሩ የተቸገሩ ወገኖች እንደሚከፋፈል የከንቲባ ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡
አርትስ 02/13/2010
ከነሐሴ 28 ቀን ጀምሮ እስከ ትናንት የቆየው ስጦታ መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡ በአይነትም በርካታ ስጦታዎች የተበረከቱበት እንደነበር ታውቋል፡፡ ለዚህም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
በገንዘብና በዓይነት የተለገሱ ስጦታዎችም በከተማዋ ለሚኖሩ የተቸገሩ ወገኖች እንደሚከፋፈል የከንቲባ ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡