loading
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው ራሳቸውን እንዳጠፉ ገለፀ

አርትስ 02/13/2010
የፖሊስ ኮሚሽኑ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ኢንጅነሩ የነበሩዋቸውን ግንኙነቶች፣ አሟሟታቸውን እንዲሁም ከተሸከርካሪያቸው ጋር የነበረውን ሁኔታ አረጋግጦ ራሳቸውን አጥፍተዋል ብሏል፡፡
ለሞታቸው መንስኤ ከስራቸው ጋር በተገናኘ የተፈጠረባቸው ጫና መሆኑን ገልጧል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *