Africa

ሙጋቤ ከምርጫ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፃቸውን አሰሙ

አርትስ 02/13/2010
አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ አወዛጋቢውን የምርጫ ውጤት እንደሚቀበሉት ተናግረዋል፡፡
ከምርጫው በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አስያየታቸውን የሰጡት ሙጋቤ አሁን ያለፈው አልፏል:: ፕሬዝዳንት ምናንጋግዋ አሸናፊ መሆናቸውን መካድ አንችልም፡፡ ነገሮችም በመልካም ሁኔታ መጓዝ ጀምረዋል፡፡ እናም ሁሉም በአንድነት ለሀገሩ መልካም ነገርን ለመስራት መዘጋጀት ነው ያለበት ብለዋል፡፡
ሙጋቤ በምርጫው ዋዜማ በሰጡት መግለጫ ፓርቲያቸውን ዛኑ ፒ ኤፍን ወክለው የቀረቡትን ኤመርሰን ምናንጋግዋን አንደማይመርጡ ተናግረው ነበር፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button