AfricaEthiopiaPoliticsSocial

ከአምስት ዓመታት ቀውስ በኋላ የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የመጨረሻ ስምምነት ተፈራረሙ

አርትስ 02/01/2011
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ጎራ ለይተው ሲፋለሙ የነበሩት ደቡብ ሱዳናውያን ይህ የመጨረሻችን ነው ብለው የሰላም ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል።
ዓለማቀፉ ማህበረሰብም ስምምነቱን እየደገፈ ይገኛል።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button