loading
ከአምስት ዓመታት ቀውስ በኋላ የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የመጨረሻ ስምምነት ተፈራረሙ

አርትስ 02/01/2011
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ጎራ ለይተው ሲፋለሙ የነበሩት ደቡብ ሱዳናውያን ይህ የመጨረሻችን ነው ብለው የሰላም ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል።
ዓለማቀፉ ማህበረሰብም ስምምነቱን እየደገፈ ይገኛል።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *