አርትስ 7/1/2011 ዓ.ም
ዶክተር አሚር አማን እንደገለፁት በአዲስ አበባ ዙርያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በአዲስ አበባ በ8 ሆስፒታሎች የህክምና ዕርዳታ እየተሰጠ ነው።
በሆስፒታሎች ከሚሰጠው ህክምና በተጨማሪ በመጠለያ ስፍራዎችም የአስቸኳይ የህክምና ዕርዳታ በማስተባበር እየተሰጠ እንደሚገኝ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
አርትስ 7/1/2011 ዓ.ም
ዶክተር አሚር አማን እንደገለፁት በአዲስ አበባ ዙርያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በአዲስ አበባ በ8 ሆስፒታሎች የህክምና ዕርዳታ እየተሰጠ ነው።
በሆስፒታሎች ከሚሰጠው ህክምና በተጨማሪ በመጠለያ ስፍራዎችም የአስቸኳይ የህክምና ዕርዳታ በማስተባበር እየተሰጠ እንደሚገኝ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.