አርትስ 10/01/2011
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ዛሬ ከባለቤቱ ወይዘሮ አምለሰት ሙጬ ጋር በመሆን በመድሓኒአለም ትምህርት ቤት ተጠልለው የሚገኙትን ተፈናቃዮች በጎበኘበት ወቅት ነው የ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገው ። ለተጎጂዎች መፅናናትን በመመኘት ድርጊቱ ሊደገም የማይገባ አሳዛኝ ተግባር ነው ብሏል፡፡
አርትስ 10/01/2011
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ዛሬ ከባለቤቱ ወይዘሮ አምለሰት ሙጬ ጋር በመሆን በመድሓኒአለም ትምህርት ቤት ተጠልለው የሚገኙትን ተፈናቃዮች በጎበኘበት ወቅት ነው የ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገው ። ለተጎጂዎች መፅናናትን በመመኘት ድርጊቱ ሊደገም የማይገባ አሳዛኝ ተግባር ነው ብሏል፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.