![](http://artstv.tv/wp-content/uploads/2018/09/42119642_2623554624535416_8092186803387236352_n.jpg)
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን በቡራዩ እና አካባቢው የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎብኝቶ የአንድ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
አርትስ 10/01/2011
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ዛሬ ከባለቤቱ ወይዘሮ አምለሰት ሙጬ ጋር በመሆን በመድሓኒአለም ትምህርት ቤት ተጠልለው የሚገኙትን ተፈናቃዮች በጎበኘበት ወቅት ነው የ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገው ። ለተጎጂዎች መፅናናትን በመመኘት ድርጊቱ ሊደገም የማይገባ አሳዛኝ ተግባር ነው ብሏል፡፡