loading
የአዲስ አበባ ወጣቶች በቢሾፍቱ ፅዳት አካሄዱ

አርትስ 18/01/2011
የአዲስ አበባ ወጣቶች ዛሬ በቢሾፍቱ ከተማ ተገኝተው የኢሬቻ በዓል የሚከበርበትን ቦታ እንዲህ ሲያፀዱ ውለዋል፡፡ በዓሉ የፊታችን እሁድ በድምቀት ይከበራል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *