loading
አንጋፋው የትያትር ባለሞያ፣ አዘጋጅ እና ፀሐፊ ተውኔት ጌታቸው ደባልቄ አረፉ

አንጋፋው የትያትር ባለሞያ፣ አዘጋጅ እና ፀሐፊ ተውኔት ጌታቸው ደባልቄ አረፉ።

በትናንትናው ምሽት ያረፉት አንጋፋው የትያትር ባለሞያ፣ አዘጋጅ እና ፀሐፊ ተውኔት ጌታቸው ደባልቄ ያረፉት በትናንትናው ምሽት በ83 ዓመታቸው ነው።

ሸገር እንደዘገበው ቤተሰቦቻቸው የቀብር ሥነሥርዓቱ በነገው ዕለት እንደሚፈጸም ተናግረዋል።

አርትስ ቲቪ  በአንጋፋው የትያትር ባለሞያ ጌታቸው ደባልቄ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸውና ለመላው የኢትዮጵያ የትያትር ወዳጆች መፅናናትን ይመኛል።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *