loading
የተለያዩ ክልሎች ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠናዉ እያመሩ ነዉ::

የተለያዩ ክልሎች ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠናዉ እያመሩ ነዉ::የኦሮሚያ እና የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠና አመሩ

በተያያዘም የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይል ግዳጅ ቀጠናው ላይ ደርሷል፡፡በተመሳሳይ የሀገርን ሰላም ለማስከበር የተንቀሳቀሰው የደቡብ ክልል ልዩ ኃይልም ቀደም ብሎ ግዳጅ ቀጠና መድረሱ ይታወሳል፡፡

አሸባሪዉን ቡድን ለመዋጋት የአማራ ክልል ያደረገዉን ጥሪ ተከትሎ ነዉ የክልሎች ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠናዉ የተጓዙት::

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *