loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአሜሪካ የነበረን ቆይታ አድካሚ ቢሆንም ስኬታማ ነበር ሲሉ ተናገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአሜሪካ የነበረን ቆይታ አድካሚ ቢሆንም ስኬታማ ነበር ሲሉ ተናገሩ፡፡ በአሁኑ ሰዓት ለመገኛኛ ብዙሀን እንደተናገሩት እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሁሉ የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አንድ እንድትሆንም በኃላፊነት እንሰራለን ብለዋል፡፡ ለነበራቸው ቆይታ ድጋፍ ያደረጉትን ሁሉ አመስግነዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *