EthiopiaPoliticsRegionsSocial

የትግራይ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ስድስተኛ ሙት አመትን በማስመልከት ሀገራዊ የውይይት መድረክ ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡

የውይይት መድረኩ የፊታችን እሑድ ነሐሴ 13 ቀን ይካሔዳል፡፡
በትግራይ ክልል የፖሊሲ ጥናት ተቋም ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ፍሰሃ ሀብተ ፂዮን እንደተናገሩት የውይይት መድረኩ የመለስ ዜናዊ ስራዎች ላይ የሚያተኩር ሲሆን የሃገሪቱ የህዳሴ ጉዞ እንዲሁም ወቅታዊ ሁኔታዎች ይዳሰሱበታል፡፡
የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን በድረ ገጹ እንዳስታወቀዉ ዶ/ር ፍሰሀ በመድረኩ ነባር እና አዲስ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች፣ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣የተለያዩ ድርጅት ተወካዮች እነዲሁም የመቀሌ ከተማ እና አካባቢው ነዋሪዎች የሚሳተፉበት ሲሆን 2000 ሰው እንደሚገኝ ይጠበቃል ብለዋል፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button